Home የጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የISO 21001:2018 ትግበራ

የጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የISO 21001:2018 ትግበራ

03rd July, 2025

ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም

ኮሌጁ የISO 21001-2018 የትምህርት ተቋም አስተዳደር ስርዓትን በመተግበር የሚሰጣቸውን አገግሎቶች በአለም ዓቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ፣ ወጥነት ያለው እና የአሰራር ስርዓትን በማዘመን የተቀላጠፈ ለማድረግ በርካታ ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቷል ፡፡ ሆኖም በዛሬው እለት ሰኔ 13/2017 ዓ.ም  የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩቱ አማካሪዎች ፣የኮሌጁ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት  የትግበራማስጀመሪያ መረሃግብር በደማቅ ስነ-ስርዓት አስጀምሯል፡፡

.

Copyright © All rights reserved.

Created with